የአማራ ክልል ፓርቲዎች የወደብ ስምምነቱን ደገፉ
Posted: Fri Jan 12, 2024 8:03 pm
እንደ አዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የአማራ ክልል ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበር ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገ የወደብ ስምምነት ደግፈዋል። ይህ ሆን ብሎ የተቀናበረ የተዛባ መረጃ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም አሉ።
እንደ አዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የአማራ ክልል ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበር ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገ የወደብ ስምምነት ደግፈዋል። ይህ ሆን ብሎ የተቀናበረ የተዛባ መረጃ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም አሉ።
የኦሮሙማው ልሳን አዲስ ስታንዳርድ ነው ምንጭህ ወይስ ሌላ?