Page 1 of 1

የአማራ ክልል ፓርቲዎች የወደብ ስምምነቱን ደገፉ

Posted: Fri Jan 12, 2024 8:03 pm
by Baykedagn

እንደ አዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የአማራ ክልል ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበር ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገ የወደብ ስምምነት ደግፈዋል። ይህ ሆን ብሎ የተቀናበረ የተዛባ መረጃ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም አሉ።


Re: የአማራ ክልል ፓርቲዎች የወደብ ስምምነቱን ደገፉ

Posted: Sun Jan 14, 2024 1:09 am
by dan

የኦሮሙማው ልሳን አዲስ ስታንዳርድ ነው ምንጭህ ወይስ ሌላ? :)