ተወዳጁ ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

CURRENT AFFAIRS IN ETHIOPIA AND THE REGION


Post Reply
User avatar

Topic author
Kitaw
Posts: 22
Joined: Sun Sep 03, 2017 6:09 pm

በቅርቡ በአጋጠመው የጤና እክል ምክንያት ሕክምናውን ሊከታተል ወደ ሀገረ አሜሪካ አቅንቶ የነበረው ተወዳጁ ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ጥር 4 2016 ዓ/ም በኢትዮጵያ የሰዓት አቆጣጠር ከሌሊቱ 9:00 ሰዓት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል ።

ፈጣሪ ለቤተሰቡ፣ ለወዳጆቹና የሥራ ባልደረቦቹ በሙሉ መጽናናትን ይስጣቸው።

Post Reply