Ad blocker detected: Our website is made possible by displaying online advertisements to our visitors. Please consider supporting us by disabling your ad blocker on our website.
CURRENT AFFAIRS IN ETHIOPIA AND THE REGION
Topic author
Baykedagn
Posts: 13 Joined: Sun Sep 03, 2017 6:39 pm
Fri Dec 08, 2023 2:28 pm
ኢትዮጵያ ከወደብ አልባ አገራት መካከል በቆዳ ስፋትና በህዝብ ብዛት አንደኛ ሳትሆን አትቀርም። ከ120 ሚልዮን ህዝብ በላይ የሚኖርባት አገር፣ እስከዛሬ ድረስ ስትከተል የነበረው የወደብ አጠቃቀም ስትራቴጂ የሚከተለውን ይመስላል፥
EthioPorts.jpg (238.16 KiB) Viewed 4868 times
ምንጭ Reddit
"Reason has always existed but not always in a reasonable form." KM
dan
Posts: 20 Joined: Mon Apr 13, 2020 11:52 pm
Mon Jan 08, 2024 4:28 am
የዚህ ካርታ ምንጭ የኢትዮጵያ መንግስት ይሆን እንዴ? በርበራና አሰብ ልክ እንደ ጅቡቲ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ መስሎ ነው የቀረበው። @Baykedagn
Topic author
Baykedagn
Posts: 13 Joined: Sun Sep 03, 2017 6:39 pm
Mon Jan 08, 2024 9:27 pm
አልተከታተልክም ይሆናል እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት በግልጽ ከሶማሌላንድ ጋር እየተነጋገረ እንደነበር ከወራት በፊት ገልጿል። በወደብ ለውጥ የአየርመንገድና ሌሎች የመንግስት ንብረቶች ድርሻ እንደሚሰጧቸውና ከሁለቱም አገራት ጋር እየተነጋገሩ እንደነበር ገልጸዋል። ብዙ ሰው ትኩረት ያደረገው አሰብ በጉልበት ይመለስ ይሆናል በሚል ምኞት ነው። ልክ ነህ ምንጩ ከውስጥ አዋቂዎች ነው
dan wrote: ↑ Mon Jan 08, 2024 4:28 am
የዚህ ካርታ ምንጭ የኢትዮጵያ መንግስት ይሆን እንዴ? በርበራና አሰብ ልክ እንደ ጅቡቲ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ መስሎ ነው የቀረበው። @Baykedagn
"Reason has always existed but not always in a reasonable form." KM
Topic author
Baykedagn
Posts: 13 Joined: Sun Sep 03, 2017 6:39 pm
Sun Jan 14, 2024 9:50 am
ምን ችግር አለ። የዛሬን አያርገውና ባህር ሀይላችን እንደ አየር መንገዳችን በአለም ስመ ጥር ነበር። አሁንም እያሟሟቁ ነው። ባህሩን ይቀዝፉታል።
"Reason has always existed but not always in a reasonable form." KM