የአማራ ክልል ፓርቲዎች የወደብ ስምምነቱን ደገፉ

CURRENT AFFAIRS IN ETHIOPIA AND THE REGION


Post Reply
User avatar

Topic author
Baykedagn
Posts: 13
Joined: Sun Sep 03, 2017 6:39 pm

እንደ አዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የአማራ ክልል ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበር ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገ የወደብ ስምምነት ደግፈዋል። ይህ ሆን ብሎ የተቀናበረ የተዛባ መረጃ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም አሉ።

"Reason has always existed but not always in a reasonable form." KM

dan
Posts: 20
Joined: Mon Apr 13, 2020 11:52 pm

የኦሮሙማው ልሳን አዲስ ስታንዳርድ ነው ምንጭህ ወይስ ሌላ? :)

Post Reply