CURRENT AFFAIRS IN ETHIOPIA AND THE REGION
Fri Jan 12, 2024 8:03 pm
እንደ አዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የአማራ ክልል ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበር ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገ የወደብ ስምምነት ደግፈዋል። ይህ ሆን ብሎ የተቀናበረ የተዛባ መረጃ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም አሉ።
Sun Jan 14, 2024 1:09 am
የኦሮሙማው ልሳን አዲስ ስታንዳርድ ነው ምንጭህ ወይስ ሌላ?
Return to “CURRENT AFFAIRS”