CURRENT AFFAIRS IN ETHIOPIA AND THE REGION
Fri Jan 12, 2024 10:53 pm
ሰላም እንዴት ናችሁ። አዲስ ቤት እየከፈትኩ ብጠፋም፣ ቤቴን የሚያሟሙቁ ሊቃውንት አላችሁ፣ ተመሰጌን ነው።
በትግራይ ጦርነት ግዜ የግብጾችን ኢምባሲ አዘግቶ ዲፕሎማቶቹን ከመዲናው ያባረረው የኤርትራው እጢ ፕሬዝደንት፣ ዛሬ ከግብጹ ፕሬዚደንት ሲሲ የግብዣ ጥሪ ደርሶታል። ይህ ለሻዕቢያ ትልቅ ድል ነው። በውስጥ ከፋኖ ጋር፣ በውጭ ከሁሉም የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር ጠምዶ፣ የአብይ አሕመድን ሞት ያፋጥናል። አገሪቱም እንጃ።
"I have great faith in fools; self-confidence my friends call it." - Edgar Allan Poe
Return to “CURRENT AFFAIRS”