Search found 71 matches

by
Fri Jan 19, 2024 3:34 am
Forum: ANNOUNCEMENTS
Topic: New Login Requirements for Enhanced Security!
Replies: 3
Views: 4312

Re: New Login Requirements for Enhanced Security!

ለገበታ ፎረም አዲስ አባላት yay , hayelom , Jemal , Konjit , habtam , Agazi , amex , gogo , hamer , logic እና habesha በገበታ ስም እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እንወዳለን። ገበታ ፎረም ከወቅታዊ ጉዳዮችና አዝናኝ ወጎች ባሻገር ሞያዊ እውቀትና ጠቃሚ መረጃ የምናካፈልበት ነጻ መድረክ ለማድረግ ታስቦ የተዘጋጀ ፎረም ነው። እስከዛሬ አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ በሙሉ ከልብ እናመስግናለን። ተመዝግባችሁ ነገር ግን መሳተፍ ያልጀመራችሁ...
by
Tue Jan 16, 2024 2:47 pm
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: Oromia conflict
Replies: 0
Views: 2439

Oromia conflict

Recent drone strikes in Oromia targeting suspected Oromo Liberation Front (OLF) hideouts have led to civilian deaths, destruction of homes, and livestock losses. Reports highlight continued regional conflicts, escalating over the past two days between militants and the Ethiopian National Defense Fo...
by
Mon Jan 15, 2024 12:37 am
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: አሰብ ለኢትዮጵያ ይጠቀለል
Replies: 1
Views: 1975

Re: አሰብ ለኢትዮጵያ ይጠቀለል

Welcome, Hayelom!

Please adhere to the established standards and rules of the Forum. We are dedicated to creating a platform where everyone can learn from each other in an environment of mutual respect.

by
Fri Jan 12, 2024 5:12 pm
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: የኢትዮጵያ የወደብ አጠቃቀም ስትራቴጂ
Replies: 5
Views: 4697

Re: የኢትዮጵያ የወደብ አጠቃቀም ስትራቴጂ

በቀጠናው ያሉ የሌሎች (ሃያላን) አገራት ወደቦች የሚያሳይ ካርታ
Image

by
Fri Jan 12, 2024 5:07 pm
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: በሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የጂሃድ ጥሪ አወጁ?
Replies: 7
Views: 5447

Re: በሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የጂሃድ ጥሪ አወጁ?

የዚህን ዜና እውነተኛነት ለማረጋገጥ ስንበረብር፣ የአልሸባብ ቃል አቀባይ ከ10 ቀናት በፊት ይህን ጥሪ ማድረጋቸውን የሚጠቁም መረጃ አገኘን። ለጊዜው በየትኛው ሚድያ ይህን ጥሪ እንዳስተላለፉ ለማወቅ አልቻልንም። ይዘቱን እዚህ ላይ ለጥፈነዋል። የወደብ ስምምነቱ የፈጠረው ውጥረት አልሸባብን የሚያጠናክር መሆኑን የገመተው ጽሁፍ፣ ብዙም ሳይቆይ ከሳምንት ብኋላ አል ሸባብ የተመድ ሄልኮፕተር ጠልፏል። በውስጧ የነበሩ ሰዎች እስካሁን የት እንዳሉ አልታወቀም። ፖሊስ አሰሳውን እንደቀ...
by
Fri Jan 12, 2024 2:34 pm
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: ግጭት የማይለየው የአፍሪካ ቀንድ ተቧድኖ ፍጥጫ ውስጥ ገብቷል
Replies: 6
Views: 4319

Re: ግጭት የማይለየው የአፍሪካ ቀንድ ተቧድኖ ፍጥጫ ውስጥ ገብቷል

የአውሮፓ ህብረት፣ ቻይና፣ ቱርክና ግብጽን ጨምሮ በርካታ አገራት የሶማሊያ ሉኣላዊነት መከበር አለበት ሲሉ ድጋፋቸውን ለሶማሊያ ገልጸዋል። ቻይና እና ቱርክን ጨምሮ በርካታ ሃያላን አገራት ባህር ተሻግረው በአፍሪካ ቀንድ የራሳቸው ፖርት እንዳላቸው ይታወቃል። በቀይ ባህር ቀጠና ዛሬ እየታየ ያለው ቀውስ (የየመን ታጣቂዎች እየወሰዱት ያለውን እርምጃ ጨምሮ) እነዚህ ሃያላን አገራት ለየግል ጥቅማቸው በሚያራምዱት ጂኦፖለቲክስ ምክንያት የተፈጠረ መሆኑም ይታወቃል። ጦርነት ቢነሳም ...
by
Tue Jan 09, 2024 10:40 pm
Forum: CURRENT AFFAIRS
Topic: በሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የጂሃድ ጥሪ አወጁ?
Replies: 7
Views: 5447

Re: በሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የጂሃድ ጥሪ አወጁ?

ውድ ዳን መችና በየትኛው የመገናኛ ብዙሃን ይህ ጥሪ እንደተላለፈ መረጃው ካሎት ሊያካፍሉን ይችላሉ? የዜናዎ ምንጭ ማን ነው?

dan wrote: Mon Jan 08, 2024 4:24 am

በሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የጅሃድ ጦርነት እንዲታወጅ ጥሪ ቀረበ። የሶማሊያ ወጣቶች መንግስታቸው ከአልሸባብ ጋር ተባብሮ እንዲሰራ ጠይቀዋል። የሚሉ ዜናዎች እየተሰሙ ነው። እውነት ነወይ? ከሆነ ምን ማለት ነው? የጅሃድ ጥሪያቸውን ማነው የሚመልሰው?